የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዶ/ር የተመራው ልዑክ ለይፋዊ ስራ ጉብኝት ኮንታ ዞን ገብቷል።
ልዑኩ ወደ ኮንታ ዞን ሲደርስ የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉን ጨምሮ ሌሎች የዞን፣የአመያ ከተማ አስተዳደር የመንግስትና የፓርቲ ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ አመያ ዙሪያ ወረዳ ሼታ ጫሬ ቀበሌ በ105 ሄ/ር ላይ የለማውን የባቄላ ማሳ የጎበኙ ሲሆን በቆይታቸው ሌሎች በዞኑ ውስጥ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎም ይጠበቃል።
More Stories
በቀጣዮቹ ቀናት በበርካታ አካባቢዎች የክረምቱ ዝናብ ተጠናክሮ ይቀጥላል
በአዕምሮ የበለጸገ ትውልድ እንዲፈጠር የምግብ -ስርዓትና ስርዓተ – ምግብ ትግበራዎችን በቅንጅት መምራት እንደሚገባ ተገለጸ
267ኛው የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ መመረጡን አስመልክቶ በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰበሰቡ ምዕመናን ደስታቸውን ሲገልፁ