የሸካ ዞን ውሃ ማዕድን ና ኢነርጂ መምሪያ 2016 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀምና የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀምን አሰመልክቶ የምክክር መድረክ በማሻ ከተማ ተካሂደዋል።በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የዞኑ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ በላቸው ጋራ እንደገለፁት የዞኑን የንፁ መጠጥ ውሃ ሺፋን ከነበርበት 37 .5 ፐርሰንት ወደ 45 መቶ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።ለስራ አፈጻጸም እንደችግርና ክፍተት ለተነሱት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከሚመለከታቸው አካላቶች ምላሾችና ማብራሪያዎች ተሰጥቶባቸዋል።
ዘጋቢ ትዕግስት በዛብህ
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች