ዋሽንግተን በዚህ ጦርነት ዋነኛ የኬቭ አጋር በመሆን ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድጋፎችን እያደረገች ዘልቃለችዘለንስኪ ጦርነቱን ሊያስቆም ይችላል ያሉትን የሰላም እቅድ ለአሜሪካ ሊያቀርቡ ነው።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮልደሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር እየተደረገ የሚገኝውን ጦርነት ሊያስቆም ይችላል ያሉትን እቅድ ለአሜሪካ እንደሚያቀርቡ አስታወቁ፡፡እቅዱ ለአሁናዊው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ለ2024ቱ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ካማላ ሃሪስ እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ የሚቀርብ ይሆናል ነው የተባለው፡፡
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡