የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በስምንት ክልሎች ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው ዙር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል።
በሀዋሳ ከተማ የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን፤ ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 424 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በጀት እንደተያዘለት ተጠቁሟል።
EBC
Woreda to World
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በስምንት ክልሎች ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው ዙር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል።
በሀዋሳ ከተማ የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን፤ ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 424 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በጀት እንደተያዘለት ተጠቁሟል።
EBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።