የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በስምንት ክልሎች ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው ዙር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል።
በሀዋሳ ከተማ የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን፤ ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 424 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በጀት እንደተያዘለት ተጠቁሟል።
EBC
Woreda to World
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በስምንት ክልሎች ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው ዙር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል።
በሀዋሳ ከተማ የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን፤ ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 424 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በጀት እንደተያዘለት ተጠቁሟል።
EBC
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ