ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል
ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል
እስራኤል በሊባኖስ እግረኛ ጦሯን ለማሰማራት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አስታውቃለች፡፡
የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እስራኤል ካትዝ “እየበረታ ለመጣው የሂዝቦላ ትንኮሳ ምላሽ ለመስጠት ሁሉን አቀፍ ጦርነት ለማድረግ ዝግጅቶች ተደርገዋል” ነው ብለዋል፡፡
Al-Ain
More Stories
አራተኛው ዙር የኢራን እና የአሜሪካ ድርድር ላልተወሰነ ጊዜ ተላለፈ
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች