የመስክ የባዮቴክ ኩባንያ የ30 አመት እድሜ ባለው ግለሰብ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ቺፕስ የገጠመው ባለው ጥር ወር ነበር
ኤፍዲኤ ሁለተኛው የቺፕስ መቅበር ሙከራ እንዲደረግ ፍቃድ መስጠቱ ተገልጿል
በሰው አእምሮ ውስጥ የሚቀበሩ ቺፕሶች ወደፊት የእጅ ስልኮችን ሊተኩ አንደሚችሉ ኢሎን መስክ ገለጸ።
የአሜሪካዊው ቢሊየነር ኢሎን መስክ የሆነው የባዮ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ኒውራሊንክ ባለፈው ጥር ወር የመጀመሪያውን ችፕስ በሰው አእምሮ ውስጥ የቀበረ ሲሆን አሁን ደግሞ ለሁለተኛ ሙኩራ እየተዘጋጀ ነው።
Al-Ain
More Stories
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑክ ቡድናቸው በፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኤሊሴ ቤተመንግሥት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ኢትዮጵያ የዲጂታል መታወቂያ ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ስራ አከናውናለች
ለሀገር ዘላቂ ሰላም፣አንድነትና ብልጽግና መረጋገጥ ውጤታማ የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተቋም መገንባት የጎላ ሚና አለው ተባለ።