ከዓለማችን የአጭር ርቀት ሩጫ ኮከቦች መካከል አንዷ የሆነችው አሜሪካዊቷ የሶስት ኦሎምፒክ ወርቅ ሜዳሊያዎች ባለቤት ጋብሪኤል ቶማስ (ጋቢ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በምታስተናግደው ግራንድ ፕሪ ውድድር ለመሳተፍ አዲስአበባ ገባች።
በፓሪስ ኢሊምፒክ የደመቀችው ጋቢ ቶማስ አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕሬዝደንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህንን ጨምሮ የፌደሬሽኑ የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላታል።
More Stories
አርሰናል እና ባየር ሙኒክ ለግማሽ ፍጻሜ ደረሱ
ፖርተኞች ፍፁም ስፖርታዊ ጨዋነት በመላበስ ውድድር ማካሄድ እንዳለባቸው የዉድድሩ ስነስርዓት ኮሚቴ ገለፀ።
ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው በሊድስ ዩናይትድ ተሸነፈ