በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ከምሽቱ 04፡00 ላይ የወራጅ ቀጠናው ላይ የሚገኙ ዌስትሃም አና ዎልቭስ በሚያደርጉት ጨዋታ የሚጀመር ሲሆን በቀድሞ ተጫዋቻቸው ማይክል ካሪክ አሰልጣኝነት ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ የሚገኙ ማንቸስተር ዩናይትዶች ሰኞ ምሽት 04፡00 ላይ ሊዲስ ዩናይትድን በኦልድ ትራፎርድ በሚያስተናግዱበት መርሃግብር የ32ኛ ሳምንት ይጠናቀቃል
www.mashafm.gov.et
የ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች!
More Stories
በአፍሪካ ዋንጫ የተሳታፊ ሀገራት ቁጥር ላይ ጭማሪ ተደረገ
በቶተንሃም ሆትስፐር እየተፈለገ የሚገኘው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ…
ማንቼስተር ሲቲ የካራባኦ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ