ማሻ፤ መጋቢት 8/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን በአደጋው የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) እና ለፕሬዝዳንት ታዬ አፀቀስላሴ ገልፀዋል።
በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ በትስስር ገፁ ላይ እንዳሰፈረው ከሆነ በመልዕክታቸው የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን የገለፁት ፕሬዝዳንቱ ከልብ የመነጨ የመጽናናትና የድጋፍ መልዕክታቸው ለህዝቡ እንዲደርስ ጠይቀዋል።
በአደጋው ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችም በፍጥነት እንዲያገግሙ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።
More Stories
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አዲስ የብልጽግና መንገድ እያሳየች ነው:- ፕሮፌሰር ጄፍሪ ሳክስ
የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ለዛምቤዚ ተፋሰስ አገራት ተሞክሮ የሚሆን ነው
ተማሪዎች በተማሩት ልክ እንዲለኩ ከኩረጃ የፀዳና የዘመነ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን እውን ማድረግ ያስፈልጋል:-ዶ/ር ደስታ ገነሜ