ማሻ፤ የካቲት 22/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብቧል፡፡
ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ በተደረገው ጨዋታ አንቱዋን ሴሜኒዮ የሲቲዚኖችን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎም ማንቼሰተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 59 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል፡፡
More Stories
አርሰናል እና ባየር ሙኒክ ለግማሽ ፍጻሜ ደረሱ
ፖርተኞች ፍፁም ስፖርታዊ ጨዋነት በመላበስ ውድድር ማካሄድ እንዳለባቸው የዉድድሩ ስነስርዓት ኮሚቴ ገለፀ።
አሜሪካዊቷ የኦሊምፒክ ሻምፒዮን አዲስ አበባ ገባች!