ብሔራዊ ቡድኑ ቦሌ አለም አቀፍ አየር መንገድ ሲደርስ በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አበባ አማረ እና በፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዚዳንት አቡበክር አህመድ አቀባበል ተደርጎለታል።
በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 7ኛው የአፍሪካ ውሹ ጁኒየር ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ውሹ ብሔራዊ ቡድን 6 ሜዳሊያዎችን ማስመዝገብ ችሏል።
ብሔራዊ ቡድኑ በሻምፒዮናው 4 ብር እና 2 ነሀስ በድምሩ 6 ሜዳዮችን በማስመዝገብ ውድድሩን አጠናቋል፡፡
ብሔራዊ ቡድኑ በሻምፒዮናው ሲሳተፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
More Stories
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ቤኒሻንጉል እና ጋምቤላ ክልል በምዘና ውድድሩ ትክክለኛ ዕድሜ በማሳተፍ በተሻለ አፈፃፀም አሸናፊ ሆኑ።
የክልሉ ታዳጊዎች በውድድሩ የሰበሰቧቸው 13 ሜዳሊያዎች በምን የስፖርት አይነት የተገኙ ናቸው?
ስፖርታዊ ውድድር በዜጎች መካከል ማህበራዊ ትስስርና አንድነት በማጠናከር ለማህበራዊና ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሚናው የጎላ መሆኑን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡