ማሻ ፣ የጥር 6/2018 (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) የሸካ ዞን የ2018ዓ/ም የልዩ ልዩ ስፖርቶች ሻሚፒዮና፣የባህል ስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ውድድር ከጥር 6 እስከ ጥር 11 2018 ዓ/ም በማሻ ከተማ እንደሚካሄድ የውድድር ስነስርዓት ኮሚቴ አስታወቀ።
በልዩ ልዩ ስፖርቶች እና በባህል ስፖርት ላይ የተዘጋጀው የውድድር ደንብ ቀርቦ ውይይት የተካሄደ ስሆን ስፖርታዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ ልካሄድ እንደምገባ ተሳታፊዎች አንስተዋል።
በመክፈቻ ፕሮግራም በወንዶች እግር ኳስ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በማሻ ሁለገብ ስቴድየም ማሻ ከተማ ከየኪ ወረዳ የምገናኙ መሆኑን የድልድሉ መርሃግብር ያሳያል
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ