ቢቢሲ እንደዘገበው የቬንዙዌላ ጎረቤቶች ጥቃቱን ሲያወግዙት የማዱሮ የረዥም ጊዜ አጋር የሆኑት ቻይና እና ሩሲያም እርምጃውን ተቃውመዋል።
ቁጥር አንድ የቬንዙዌላ ነዳጅ ሸማች ሀገር የሆነችው ቻይና በአንድ ሉዓላዊት ሀገር እና ፕሬዝደንቷ ላይ ጥቃት መድረሱን በተለመከተ “በጣም ደንግጠናል በፅኑም እንቃወማለን” የሚል አስተያየት ሰጥታለች ሲልም ዘገባው አመላክቷል።
Woreda to World
ቢቢሲ እንደዘገበው የቬንዙዌላ ጎረቤቶች ጥቃቱን ሲያወግዙት የማዱሮ የረዥም ጊዜ አጋር የሆኑት ቻይና እና ሩሲያም እርምጃውን ተቃውመዋል።
ቁጥር አንድ የቬንዙዌላ ነዳጅ ሸማች ሀገር የሆነችው ቻይና በአንድ ሉዓላዊት ሀገር እና ፕሬዝደንቷ ላይ ጥቃት መድረሱን በተለመከተ “በጣም ደንግጠናል በፅኑም እንቃወማለን” የሚል አስተያየት ሰጥታለች ሲልም ዘገባው አመላክቷል።
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።