December 17, 2025

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

የደቡብ ምዕራብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የከተማ ግብርና መርሃ ግብር አካል የሆነውን አያለው ሕይወቴ የወተት ላም እርባታ ማዕከልን ጎብኝተዋል።

ማሻ ፣ የሀምሌ 01፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም) የደቡብ ምዕራብ ክልል ረሸዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የከተማ ግብርና መርሃ ግብር አካል የሆነውን አያለው ሕይወቴ የወተት ላም እርባታ ማዕከልን ጎብኝተዋል።

በከተሞች የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ይሠራል ተብሏል።

ለወተት ምርት ውጥታማነት በከብቶች መኖ አዘገጃጀት ላይ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተመላክቷል።

በሌላ በኩል ርዕሰ መስተዳደሩና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በከተማው በሠላም ቀበሌ መንደር 13 የአቅመ ደካማ እማና አባወራ ቤት የማደስ ሥራን አሰጀምረዋል።

ዘጋቢ አስታውሰኝ በቃሉ