በሀገርቱ የሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎችን አስመረቁ
ሚዛን -ቴፒ ፣ ቦንጋ፣ አርሲ ፣ ወራቤ፣ ሐረማያ፣ ባህርዳር ፣ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ፣ደብረማርቆስ፣ አርባምንጭ፣አዲግራት፣ ጂንካ እና አሶሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል ።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በመደበኛ፣ በሳምንቱ መጨረሻ እና በማታ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ/ም በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት በቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎችን ማስመረቃቸውን በተለያዩ የሚዲያ መረጃዎች ያመለክታሉ ።
በምረቃው መርሃግብር የክብር እንግዶች፤ የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ ሰኔት አባላት፤ የሀገር ሽማግሌዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ዘገባዉ የክልል መንግስት ኮምንኬሽን ነዉ
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።