በሀገርቱ የሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎችን አስመረቁ
ሚዛን -ቴፒ ፣ ቦንጋ፣ አርሲ ፣ ወራቤ፣ ሐረማያ፣ ባህርዳር ፣ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ፣ደብረማርቆስ፣ አርባምንጭ፣አዲግራት፣ ጂንካ እና አሶሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል ።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በመደበኛ፣ በሳምንቱ መጨረሻ እና በማታ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ/ም በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት በቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎችን ማስመረቃቸውን በተለያዩ የሚዲያ መረጃዎች ያመለክታሉ ።
በምረቃው መርሃግብር የክብር እንግዶች፤ የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ ሰኔት አባላት፤ የሀገር ሽማግሌዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ዘገባዉ የክልል መንግስት ኮምንኬሽን ነዉ
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።