በሀገርቱ የሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎችን አስመረቁ
ሚዛን -ቴፒ ፣ ቦንጋ፣ አርሲ ፣ ወራቤ፣ ሐረማያ፣ ባህርዳር ፣ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ፣ደብረማርቆስ፣ አርባምንጭ፣አዲግራት፣ ጂንካ እና አሶሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል ።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በመደበኛ፣ በሳምንቱ መጨረሻ እና በማታ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።
ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ/ም በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት በቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎችን ማስመረቃቸውን በተለያዩ የሚዲያ መረጃዎች ያመለክታሉ ።
በምረቃው መርሃግብር የክብር እንግዶች፤ የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ ሰኔት አባላት፤ የሀገር ሽማግሌዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ዘገባዉ የክልል መንግስት ኮምንኬሽን ነዉ
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።