በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
Woreda to World
በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
More Stories
54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቀቀ
ማንቼስተር ዩናይትድና ቶተንሃም ለዩሮፓ ሊግ ፍጻሜ አለፉ
ቼልሲ እና ሪያል ቤቲስ ለዩሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ፍጻሜ አለፉ