ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድማር ፑቲን ጋር የሚያደርጉት ንግግር እየተመቻቸ መሆኑን ተናግረዋል። ነገርግን ሪፐብሊካኑ ትራምፕ በሁለቱ መሪዎች መካከል ንግግር የሚካሄድበትን የጊዜ መርሃግብር በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።
ከሁለት ሳምንት በኋላ የትራምፕ ወደ ኃይትሀውስ መመለስ በየካቲት 2022 ለተጀመረውን የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለመስጠት ያስችላል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። ይሁን እንጂ ሊኖር የሚችለው የሰላም ስምሞነት ዩክሬንን ከባድ ዋጋ ሊያስከፍላት ይችላል ተብሏል።
የትራምፕ አማካሪዎች ሰፊ የዩክሬንን ግዛት ለሩሲያ አሳልፎ በመስጠት ስላም ስምምነት እንዲደረስ ሀሳብ አቅርበዋል።
More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ