ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድማር ፑቲን ጋር የሚያደርጉት ንግግር እየተመቻቸ መሆኑን ተናግረዋል። ነገርግን ሪፐብሊካኑ ትራምፕ በሁለቱ መሪዎች መካከል ንግግር የሚካሄድበትን የጊዜ መርሃግብር በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።
ከሁለት ሳምንት በኋላ የትራምፕ ወደ ኃይትሀውስ መመለስ በየካቲት 2022 ለተጀመረውን የሩሲያ- ዩክሬን ጦርነት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለመስጠት ያስችላል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። ይሁን እንጂ ሊኖር የሚችለው የሰላም ስምሞነት ዩክሬንን ከባድ ዋጋ ሊያስከፍላት ይችላል ተብሏል።
የትራምፕ አማካሪዎች ሰፊ የዩክሬንን ግዛት ለሩሲያ አሳልፎ በመስጠት ስላም ስምምነት እንዲደረስ ሀሳብ አቅርበዋል።
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …