በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሠረት ከዛሬ ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ አንድ ወር የሚቆየው የነዳጅ ማሻሻያ:-
- ቤንዚን ————– 101.47 ብር በሊትር
- ነጭ ናፍጣ ———- 98.98 ብር በሊትር
- ኬሮሲን ————- 98.98 ብር በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ —— 109.56 ብር በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ ——- 108.30 ብር በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ ——– 105.97 ብር በሊትር መሆኑ ተገልጿል።
More Stories
የቡና ጥራትና ግብይት በማሻሻል ከዘርፉ የሚገኘዉን ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል።
በማዕድን ዘርፍ የተሰማሩ የግል ባለሀብቶች ተፈጥሮ ላይ ችግር ሳያስከትሉ ያለዉን ሀብት መጠቀም እንዳለባቸዉ ተገለፀ ።
የኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አመርቂ ስኬት አስመዝግቧል – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ