በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሠረት ከዛሬ ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ አንድ ወር የሚቆየው የነዳጅ ማሻሻያ:-
- ቤንዚን ————– 101.47 ብር በሊትር
- ነጭ ናፍጣ ———- 98.98 ብር በሊትር
- ኬሮሲን ————- 98.98 ብር በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ —— 109.56 ብር በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ ——- 108.30 ብር በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ ——– 105.97 ብር በሊትር መሆኑ ተገልጿል።
More Stories
ሚኒስቴሩ ለሦስት ኩባንያዎች የማዕድን ምርት ፍቃድ ሰጠ
በክልሉ ከሚገኙ ቡና አቅራቢ ነጋዴዎች ጋር በወቅታዊ የቡና ገበያ ላይ በቦንጋ ከተማ ምክክር እየተደረገ ነዉ
የጣሊያን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ እንዲያጠናከሩ ተጠየቀ፡፡