በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሠረት ከዛሬ ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ አንድ ወር የሚቆየው የነዳጅ ማሻሻያ:-
- ቤንዚን ————– 101.47 ብር በሊትር
- ነጭ ናፍጣ ———- 98.98 ብር በሊትር
- ኬሮሲን ————- 98.98 ብር በሊትር
- የአውሮፕላን ነዳጅ —— 109.56 ብር በሊትር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ ——- 108.30 ብር በሊትር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ ——– 105.97 ብር በሊትር መሆኑ ተገልጿል።
More Stories
ግብርናን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር የፋይናንስ ብድር አገልግሎት
በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ እየተከናወኑ የሚገኙ የተቀናጁ የልማት ሥራዎች በክልልና በዞን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ምልከታ ተደረገ
ቆጮን ኬክና ኩኪስ አድርገን ባህር ማዶ አሻግረናል – ሉሲ የእንሰት ኢንተርፕራይዝ