የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዶ/ር የተመራው ልዑክ ለይፋዊ ስራ ጉብኝት ኮንታ ዞን ገብቷል።
ልዑኩ ወደ ኮንታ ዞን ሲደርስ የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉን ጨምሮ ሌሎች የዞን፣የአመያ ከተማ አስተዳደር የመንግስትና የፓርቲ ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ አመያ ዙሪያ ወረዳ ሼታ ጫሬ ቀበሌ በ105 ሄ/ር ላይ የለማውን የባቄላ ማሳ የጎበኙ ሲሆን በቆይታቸው ሌሎች በዞኑ ውስጥ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎም ይጠበቃል።
More Stories
በመስክ ምልከታው የተገኘው ልምድ የሌማት ትሩፋት አካል በመሆኑ አርሶ አደሮቻችንን ተጠቃሚ ለማድረግ ተጠናክሮ ሊሰራ ይገባል፦
የኢራን አዲሱ መንፈሳዊ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ …
የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ባለቤትነት ጥያቄ ለቀጣናዊ ሰላም ያለው ፋይዳ