ፕሬዝዳንቱ ልምድ ያለው መሪ ለፖለቲካው መቀጠል በጣም ወሳኝ መሆኑንም ነው ያነሱት።ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር የሚቀራረብ የ22 ዓመት ልምድ እንዳላቸው ያነሱት ኤርዶሃን፥ “መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ከስልጣን ሲለቁ ነው የጀርመን ፖለቲካ ያበቃለት” ብለዋል።የጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክልና መራሄ መንግስት ጄርሃርድ ሽሮደርን ምርጥ መሪዎች ነበሩ ሲሉም አድናቆታቸውን ገልጸዋል::
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡