ትራምፕ “ታጋቾቹ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆኜ ቢሮ ከምገባበት ከጥር 20፣2025 በፊት ካልተለቀቁ በመካከለኛው ምስራቅ ከባድ ችግር ይፈጠራል፤ይህን ግፍ የፈጸሙትም ከባድ ቅጣት ይጠብቃቸዋል” ብለዋል።ትራምፕ አክለውም እንዳሉት “ይህን ግፍ የፈጸሙ በረጅሙ የአሜሪካ ታሪክ ማንም ከተመታው በላይ በከባዱ ይመታሉ።”ሀማስ ታጋቾቹን ለመልቀቅ ከመስማማቱ በፊት ጦርነቱ እንዲቆም እና የእስራኤል ጦር ከጋዛ እንዲወጣ ጠይቋል።
Al-Ain
More Stories
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ