የሸካ ዞን ውሃ ማዕድን ና ኢነርጂ መምሪያ 2016 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀምና የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀምን አሰመልክቶ የምክክር መድረክ በማሻ ከተማ ተካሂደዋል።በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የዞኑ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ በላቸው ጋራ እንደገለፁት የዞኑን የንፁ መጠጥ ውሃ ሺፋን ከነበርበት 37 .5 ፐርሰንት ወደ 45 መቶ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።ለስራ አፈጻጸም እንደችግርና ክፍተት ለተነሱት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከሚመለከታቸው አካላቶች ምላሾችና ማብራሪያዎች ተሰጥቶባቸዋል።
ዘጋቢ ትዕግስት በዛብህ
More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ