የከተማ ልማት ለማረጋገጥና የአቅርቦትና ፍላጎት መመጣጠን በማህበራዊና በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ለተለያዩ አገልግሎቶች ሚቹ የሆነ ከተማ መፍጠር ያስፈልጋል ተብለዋል።የከተማ መዋቅራዊ ፕላን ከሁሉ አስቀድሞ እጅጉን አስፈላጊ መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የከተሞች ፕላን ኢኒስቲትዩት ላነርር እና የቴፒ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ፕሮጀት አስተባባሪ አቶ ታከለ ጉበላ ገልጸዋል። የከተማዋን ስትራቴጂካዊ ፕላን ወደ መዋቅራዊ ፕላን ወይም የከተማውን የቆዳ ስፋት ከነበረበት 2 ሺ 5 መቶ ሄክታር ወደ 6ሺ5 መቶ 60 ሄክታር በማሳደግ የነበረዉን ፕላን መከለስና የተለያዩ ተግባራት በጥልቀት እየተከናወነ አብዛኛዉ ስራ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል ብለዋል ።
ዘጋቢ ጌትነት ገረመዉ
More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ