የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ ከዑጋንዳ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋል፡፡ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት ሲያደርግ የቆው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከትናንት በስቲያ እና ትናንት በታንዛኒያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስልጠና ማዕከል እና ኬ ኤም ሲ ስታዲየም ልምምዱን ሠርቷል፡፡በዛሬው ዕለትም በአዛም ኮምፕሌክስ ስታዲየም 12 ሠዓት ላይ የመጀመርያ የምድብ ጨዋታውን ከዑጋንዳ ጋር እንደሚደርግ የወጣው መርሐ-ግብር አመላክቷል፡፡
FBC
More Stories
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ
ቶትነሃም ከ17 አመታት በኃላ ዋንጫ አነሳ፣ የቻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊነቱንም አረጋገጠ
54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቀቀ