መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ኘሬዝዳንት አቶ በላቸው ጀመሬ እንደተናገሩት መደበኛ ችሎቶች በማይኖሩበት ወቅት ከሰብአዊ መብቶችና የማይታለፉ ጉዳዮችን በሚመለከት ዳኞችን በመመደብ ወደ ስራዎች ለመግባት የመጀመሪያ ውይይትና ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መሆኑን ተናግረዋል።የውይይት ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት የአሰራር ስርዓትንና መመሪያን በመከተል ሁሉም ሚናውን በመለየት ስነ-ምግባር በመላበስና ባለፉት በጀት ዓመት ከተገልጋዩ ህዝብ የተሰጡ ሐሳቦችን ፈትሾ በአዲሱ በጀት ዓመት አገልግሎት መስጠት ይገባናል ብለዋል።
ዘጋቢ ካሳሁን ደንበሎ
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።