መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ኘሬዝዳንት አቶ በላቸው ጀመሬ እንደተናገሩት መደበኛ ችሎቶች በማይኖሩበት ወቅት ከሰብአዊ መብቶችና የማይታለፉ ጉዳዮችን በሚመለከት ዳኞችን በመመደብ ወደ ስራዎች ለመግባት የመጀመሪያ ውይይትና ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መሆኑን ተናግረዋል።የውይይት ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት የአሰራር ስርዓትንና መመሪያን በመከተል ሁሉም ሚናውን በመለየት ስነ-ምግባር በመላበስና ባለፉት በጀት ዓመት ከተገልጋዩ ህዝብ የተሰጡ ሐሳቦችን ፈትሾ በአዲሱ በጀት ዓመት አገልግሎት መስጠት ይገባናል ብለዋል።
ዘጋቢ ካሳሁን ደንበሎ
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …