በጉብኝቱ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)ና የገቢዎች ሚኒስትር አይናም ወይዘሮ ንጉሴ ተሳትፈዋል፡፡ጉብኝቱን አስመልክቶ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷”እንኳን ወደ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በሰላም መጣቹሁ፤ የእረፍት ቀናቹሁን ሰውታቹሁ የተቋም ግንባታና የሪፎርም ስራዎቻችንን ስለጎበኛችሁ እጅግ እናመሰግናለን” ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴርን የሪፎርም ስራዎች ጎብኝተዋል፡፡

More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ