የማህበሩን ይፋዊ ዓርማ ኮሚቴው አሳውቋል #ትርጓሜዎችን በሚመለከት#የተያያዙ እጆች ወንድማማችነትን ፣ ትብብርንና በጋራ ማደግን ፣#መሃል ክብ ውስጥ ያለው ቡና ችግኝ ልማትን/እድገትን፣እንዲሁም ካፋ የቡና መገኛ መሆኑን በተጨማሪም ጎንጋዎች በሚገኙበት አካባቢዎች ቡና በስፋት የሚመረት መሆኑን-#አረንጓዴው የተፈጥሮ ልምላሜን#ላይኛውና በታችኛው ፅሁፍ መሀል ያለው ነጫጭ ቀለበቶች ትብብርን፣መጀጋገፍን#ቢጫ ነጠብጣብ የወንድማማችነት መጠባበቅን ያመለክታል፣ለዓመታት ሳይገናኙ ተራርቀው የቆዩት የጎንጋ ህዝቦች ተገናኝተዉ በአንድነት ይመክራሉ።የእርስ በርስ ግንኙነትና ትብብርን በማጠናከር ነገን የተሻለ ለማድረግ ይመካከራሉ።ሁላችሁም የጎንጋ ህዝቦች እና ወዳጆች በዚህ ታሪካዊው የፎረም ቀን እንዲትገኙ አዘጋጅ ኮሚቴው ይጋብዛቸዋል ።
የጎንጋ ህዝቦች ልማትና ትብብር ፎረም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቴፒ ከተማ በመስከረም 25 እና 26/2017 ዓም ይካሄዳል።

More Stories
በቀጣይ 90 ቀናት የተቀመጡ ዕቅዶችን በውጤታማነት በመፈጸም እመርታዊ ውጤት ለማስመዝገብ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል፦አቶ ፍቅሬ አማን
ምክር ቤቶች የህዝቡ ሁለተናዊ ተጠቃሚነት እንድረጋጥ ድርሻቸው የጎላ በመሆኑ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ማጠናከር እንደምያስፈልግ ተጠቆመ ።
ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው