ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ።የኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በእምነቱ አስተምህሮ ከተጫነበት ተራራ ስር ተሰውሮ ከነበረበት ስፍራ ይወጣ ዘንድ በደመራ ሰማያዊ ምልክት የታየበት ቀን የሚከበርበት በዓል ነው ብለዋል፡፡የመስቀል በዓል የአዳዲስ እሳቤዎች የሚነገሩበት ከጨለማ ወደ ብርሃን የምንሸጋገርበት አዲስ ተስፋ የሚሰነቅበት የጠብ ግድግዳ የሚፈርስበት ሰላም የሚሰበክበት ብሩህ ተስፋ የሚሰነቅበት ጊዜ ነው ሲሉም ተናግረዋል ስል የዘገበው የክልሉ መ/ኮ/ጉ/ቢሮ ነው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል ።

More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።