ዘለንስኪ እቅዱን ለአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና እሳቸውን ይተካሉ ተብለዉ ለሚጠበቁት ካማላ ሀሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ እንደሚያቀርቡ ተናግረዋልዘለንስኪ ሩሲያን አሸንፍበታለሁ ያሉትን “የድል እቅድ” ይዘው ወደ አሜሪካ አቀኑ።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ስላዘጋጁት “የድል እቅድ” ለቅርብ አጋራቸው ለማስረዳት ወደ አሜሪካ አቅንተዋል።ዘለንስኪ ይህን ጉዞ ያደረጉት በአሜሪካ የዩክሬን ጦርነት ፖሊሲ ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል።
Al-Ain
More Stories
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ