የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበሩ ጠንካራ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ እና ደኅንነት አካላት ጋር በመሆን ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ በጳጉሜን ቀናት ሲካሄዱ የነበሩ ፕሮግራሞች፣ የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ እና የመውሊድ በዓላት በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተከብረው ማለፋቸው ተገምግሟል፡፡
EBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።