የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበሩ ጠንካራ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ እና ደኅንነት አካላት ጋር በመሆን ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ በጳጉሜን ቀናት ሲካሄዱ የነበሩ ፕሮግራሞች፣ የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ እና የመውሊድ በዓላት በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተከብረው ማለፋቸው ተገምግሟል፡፡
EBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።