ከዛሬ ነሀሴ 20 ቀን 2016 ጀምሮ 50 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት ከጅቡቲ ወደ የተለያዩ የአገራችን ክፍሎች የማጓጓዝ ስራ ተጀምሯል። ይህ የፍጆታ ዕቃ በዋናኝነት የኑሮ ውድነትን ለማሻሻል እና ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ታስቦ በመንግስት ግዢ የተደረገ ነው ተብሏል። የምግብ ዘይቱ በኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር እና በመኪና ተጭኖ ወደ አገራችን እንደሚገባ በጂቡቲ የኢትዮጵያ የኤምባሲ ያወጣው መረጃ አመላክቷል፡፡
50 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት ከጂቡቲ ወደብ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓጓዘ ነው

More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።