አቶ አልማው ዘውዴየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በአዲሱ ፍኖተ ካርታ መሠረት በመማር ማስተማሩ ዘርፍ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በክልሉ በ2016 የትምህርት ዘመን ከተመዘገበው ውጤት የበለጠ ለማስመዝገብ በተቀናጅ መንገድ መስራትን ይጠይቃል ብለዋል።እንደ ሀገር ትምህርት ለትውልድ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ያስጀመሩት ለመማር ማስተማር ሚቹ ያልሆኑና ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን መለየትና ደረጃቸውን ማሳደግ ከተሰሩት ሪፎርሞች መካከል ይገኙበታል ብለዋል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በትምህርት ዘርፍ የተመዘገበውን ውጤት በ2017 ለመድገም የሁሉም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ፦

More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።