ጠቅላይ ምንስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተገኝተው የአረንጓዴ አሻራ አኑረዋልለታሪካዊው የችግኝ ተከላ በዛሬዋ ታሪካዊት ቀን በተፈጥሮ ስጦታ፣ በማዕድን ሃብት እና ለም ምድር በሚታወቀው የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተገኝተን አሻራቸውን እንዳኖኑ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አኑረዋል። በዛሬው ሁነት መጨረሻ በመላው ሀገራችን ባለፉት አምስት አመታት የተከልናቸው ችግኞች ወደ 40 ቢሊዮን ይደርሳሉ። ባለፈው አመት ከተተከሉት ችግኞች 50 ከመቶው በምግብ ዋስትና፣ አፈር ጥበቃ እና የመሬት መራቆት ላይ አስተዋፅዖ እንዲያደርጉ የተተከሉ ነበሩ። በቀጣይም እንደ አባይ ተፋሰስ ባሉ አካባቢዋች ችግኞችን በመትከል የውሃ ጥበቃ ሥራን ልንደግፍ ይገባል ብለዋል።
ጠቅላይ ምንስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተገኝተው የአረንጓዴ አሻራ አኑረዋል

More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ