ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን የችግኝ ተከላ መርሀግብር የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አየለ አገሎ በገቲባ ቀበሌ በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል ።የተለያዩ የደን ዝሪያ ያላቸው ችግኞችን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች በወረዳው በሁሉም ቀበሌዎች በተለያዩ ተቋማት ህብረተሰቡ በነቂስ በመውጣት
በአንድራቻ ወረዳ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሀግብር በመካሄድ ላይ ነው

More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ