የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በስምንት ክልሎች ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው ዙር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል።
በሀዋሳ ከተማ የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን፤ ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 424 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በጀት እንደተያዘለት ተጠቁሟል።
EBC
Woreda to World
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በስምንት ክልሎች ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው ዙር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል።
በሀዋሳ ከተማ የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ አውደ ጥናት እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን፤ ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 424 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በጀት እንደተያዘለት ተጠቁሟል።
EBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።