በፊላዴልፊያ ግዛት የሚሰራጨው ዉርድ የተሰኘ የጥቁሮች ሬዲዮ ጣቢያ ከቃለ መጠይቁ በፊት ከጣቢያው ጋር ባደረገው ድርድር ለፕሬዝዳንት ባይደን የሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች እንዲላኩለት አድርጎ ነበር።ይሁን እንጂ ሎውፉል ሳንደርስ የተባለችው የሬዲዮ ጣቢያው ጋዜጠኛ የተሰጣትን ጥያቄዎች ከመጠየቅ ይልቅ የራሷን ጥያቄዎች ጠይቃለች ተብሏል።በዚህም ፕሬዝዳንት ባይደን “እኔ በጥቁር ፕሬዝዳንት ስር ምክትል ሆኜ ያገለገልኩ የመጀመሪያዋ ሴት ነኝ” የሚለውን ጨምሮ ራሳቸውንና ፓርቲያቸውን መሳለቂያ ያደረገ ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡