በፊላዴልፊያ ግዛት የሚሰራጨው ዉርድ የተሰኘ የጥቁሮች ሬዲዮ ጣቢያ ከቃለ መጠይቁ በፊት ከጣቢያው ጋር ባደረገው ድርድር ለፕሬዝዳንት ባይደን የሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች እንዲላኩለት አድርጎ ነበር።ይሁን እንጂ ሎውፉል ሳንደርስ የተባለችው የሬዲዮ ጣቢያው ጋዜጠኛ የተሰጣትን ጥያቄዎች ከመጠየቅ ይልቅ የራሷን ጥያቄዎች ጠይቃለች ተብሏል።በዚህም ፕሬዝዳንት ባይደን “እኔ በጥቁር ፕሬዝዳንት ስር ምክትል ሆኜ ያገለገልኩ የመጀመሪያዋ ሴት ነኝ” የሚለውን ጨምሮ ራሳቸውንና ፓርቲያቸውን መሳለቂያ ያደረገ ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል።
Al-Ain
More Stories
እየተጠናከረ የመጣው የብሪክስ ሀገራት ግንኙነት…
አሜሪካ ሶሪያን አጠቃች
የሩሲያ ጦር በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን መኖሪያ ቤት ላይ ተፈጽሟል ላለው ጥቃት አፀፋ በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።