ቤልጂየም የወሲብ ንግድን እንደ ማንኛውም ሌሎች ሙያዎች መስራት እንደሚቻል የሚፈቅድ ህግ አጽድቃለች።
በዚህ ህግ መሰረት ወደ ወሲብ ንብግ ለመግባት ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ መያዝን እንደ መስፈርት ያስቀመጠች ሲሆን ህጉ በመጽደቁ አስቀድመው በድብቅ ሲሰሩ የነበሩ ተቋማት እና ግለሰቦች ደስተኞች መሆናቸውን ተናግረዋል።
እንደ ዩሮ ኒውስ ዘገባ ከሆነ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ ሰዎች አገልግሎቱን ለመስጠት ከተቋቋሙ ድርጅቶች እና ፈላጊዎች ጋር መዋዋል ይችላሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡