ቤልጂየም የወሲብ ንግድን እንደ ማንኛውም ሌሎች ሙያዎች መስራት እንደሚቻል የሚፈቅድ ህግ አጽድቃለች።
በዚህ ህግ መሰረት ወደ ወሲብ ንብግ ለመግባት ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ መያዝን እንደ መስፈርት ያስቀመጠች ሲሆን ህጉ በመጽደቁ አስቀድመው በድብቅ ሲሰሩ የነበሩ ተቋማት እና ግለሰቦች ደስተኞች መሆናቸውን ተናግረዋል።
እንደ ዩሮ ኒውስ ዘገባ ከሆነ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ ሰዎች አገልግሎቱን ለመስጠት ከተቋቋሙ ድርጅቶች እና ፈላጊዎች ጋር መዋዋል ይችላሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ