ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል
ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል
እስራኤል በሊባኖስ እግረኛ ጦሯን ለማሰማራት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አስታውቃለች፡፡
የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እስራኤል ካትዝ “እየበረታ ለመጣው የሂዝቦላ ትንኮሳ ምላሽ ለመስጠት ሁሉን አቀፍ ጦርነት ለማድረግ ዝግጅቶች ተደርገዋል” ነው ብለዋል፡፡
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡