ዋና ጸሀፊው በ2024 ብቻ በደንጌ፣ ኮሌራና ሌሎች በሽታዎች ተይዘው ክትባት የሚሹ 20 ሚሊየን ህጻናት መኖራቸውን ይፋ አድርገዋል።በጋዛ እና ሱዳን ሚሊየኖች በጥይት ብቻ ሳይሆን መታከም ባልቻሉ በሽታዎችና በምግብ እጥረት ህይወታቸው አደጋ ላይ እንደሚገኝም ነው ያነሱት።በጤና ተቋማት ላይ የሚደረሰው ጉዳት መጠን በሀላፊነት ዘመኔ አይቸው የማላውቀው ነው ያሉት የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ የፊታችን ሀሙስ የሚጀመረው የአለም ጤና ጉባኤ ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠውም አሳስበዋል።
Al-Ain
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።