የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል
በሴቶች 1500 ሜትር ድርቤ ወልተጂ ስታሸንፍ፤ ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ ሜትር 2ኛ ወጥታለች
በሄይዋርድ ፊልድ በተካሄደው የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።
ትናንት ሌሊት በተካሄደው ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶ በተለያየ ርቀት ተከታትለው በመግባ ድል ማስመዝገባቸውን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Al-Ain
More Stories
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ
ቶትነሃም ከ17 አመታት በኃላ ዋንጫ አነሳ፣ የቻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊነቱንም አረጋገጠ
54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቀቀ