የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል
በሴቶች 1500 ሜትር ድርቤ ወልተጂ ስታሸንፍ፤ ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ ሜትር 2ኛ ወጥታለች
በሄይዋርድ ፊልድ በተካሄደው የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።
ትናንት ሌሊት በተካሄደው ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶ በተለያየ ርቀት ተከታትለው በመግባ ድል ማስመዝገባቸውን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Al-Ain
More Stories
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነቷ እንዲሰረዝ መወሰኑ አሳፋሪ ነው፡- የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኦጉስቲን ሴንግሆር
ቦርንማውዝ ከ ማንችስተር ዩናይትድ