አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ያነሷቸው ወቀሳዎች በተሳሳቱ መረጃዎች ላይ የተመሰረተ ነው ብሏል የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደሩ በኢትዮጵያ የንጹሃን ግድያ፣ ያለህጋዊ አግባብ የሚፈጸም እስርና ስወራ በአፋጣኝ እንዲቆም ማሳሰባቸው ይታወሳል
አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ ትናንት በአሜሪካ ግቢ ባደረጉት “የሰብአዊ መብትና ምክክር የፖሊስ ንግግር” ያነሷቸው ወቀሳዎች በሀሰተኛ መረጃ የተመሰረተ ነው ብሏል የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ።
አምባሳደር ኢርቪን “ኢትዮጵያ ሳትጠይቃቸው የውስጥ ችግሯን እንዴት ትፍታው የሚል ምክርን ሲለግሱ ታይተዋል” የሚለው መግለጫው፥ በምርጫ ስልጣን ላይ ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ንጹሃንን ከሚያግቱና ከሚያሸብሩ አካላት ጋር መጥቀሳቸውም ተገቢ አለመሆኑን አብራርቷል።
Al-Ain
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።