አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ያነሷቸው ወቀሳዎች በተሳሳቱ መረጃዎች ላይ የተመሰረተ ነው ብሏል የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አምባሳደሩ በኢትዮጵያ የንጹሃን ግድያ፣ ያለህጋዊ አግባብ የሚፈጸም እስርና ስወራ በአፋጣኝ እንዲቆም ማሳሰባቸው ይታወሳል
አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ ትናንት በአሜሪካ ግቢ ባደረጉት “የሰብአዊ መብትና ምክክር የፖሊስ ንግግር” ያነሷቸው ወቀሳዎች በሀሰተኛ መረጃ የተመሰረተ ነው ብሏል የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ።
አምባሳደር ኢርቪን “ኢትዮጵያ ሳትጠይቃቸው የውስጥ ችግሯን እንዴት ትፍታው የሚል ምክርን ሲለግሱ ታይተዋል” የሚለው መግለጫው፥ በምርጫ ስልጣን ላይ ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ንጹሃንን ከሚያግቱና ከሚያሸብሩ አካላት ጋር መጥቀሳቸውም ተገቢ አለመሆኑን አብራርቷል።
Al-Ain
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።