
ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን ጦር የመልሶ ማጥቃት እርምጃ እየወሰደ ነው ብለዋልየሩሲያ ጦር በሰሜን ምስራቅ ዩክሬን ውስጥ በአዲስ መልክ እያረገ ባለው ጥቃት አምስት መንደሮችን መያዙን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።የዩክሬን ባለስልጣናት በዩክሬን ካርኪቭ ክልል እና ሩሲያ ድንበር ላይ በሚገኙት “ግራጫ ዞን” ውስጥ የሚገኙትን መንደሮች በሩሲያ እጅ ስለመውደቃወቸው እስካሁን ያሉት ነገር የለም
FBC
More Stories
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች
አሜሪካ በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች ላይ አዲስ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ