የሚቀረፁ አጀንዳዎች የሴቶችን ጥያቄ ያካተቱ መሆን እንዳለባቸው በሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከጥምረት ለሴቶች ድምፅ ጽሕፈት ቤት ተሳታፊ የሆኑት እየሩሳሌም ሰለሞን ተናገሩ።የማህበሩ ዋና ዓላማ ሴቶች በበቂ ሁኔታ በምክክሩ እንዲሳተፉ ማድረግ መሆኑንም ነው የገለፁት።ሴቶች በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች በተለይም በፖለቲካው በበቂ ሁኔታ እና ቁጥር እንዲሳተፉ የተመቻቹ ሁኔታዎች አናሳ መሆናቸውንም ተናግረዋል።ተቋሙ በተለያዩ ክልሎች ያሉ ሴቶች ወደ ጠረጴዛ እንዲመጡ ማድረግ ቀዳሚ ስራው እንደሆነ እየሩሳሌም ተናግረዋል።
EBC
More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ