የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሀመድ(ኢ/ር)፣ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ለተለያዩ የልማት ስራዎች ጉብኝት አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ገብተዋል።የአፋር ክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በሱልጣን ዓሊሚራህ ሀንፍሬ የአየር ማረፊያ ተገኝተው ለልዑኩ አቀባበል አድርገዋል።ልዑኩ በአፋር ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የበጋ መስኖ ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የግብርና ልማት ስራዎችን እንደሚጎበኝ ተገልጿል።
FBC
More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ