
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል፡፡
በሀገራቱ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና አጋርነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውንም በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
FBC
Woreda to World

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል፡፡
በሀገራቱ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና አጋርነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውንም በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
FBC
More Stories
ሮቦቶችም ተማሪ ሆኑ! በቻይና የተከፈተው የዓለማችን መጀመሪያው የሮቦቶች ትምህርት ቤት አስገራሚ እውነታ
የግል ጄታቸውን ለሕዝብ አምቡላንስ አገልግሎት የለገሱት ጋናዊው ቱጃር
ፌራሪ የመጀመሪያውን ባለ 5 መቀመጫ የኤሌክትሪክ መኪና አስተዋወቀ