
በቱርክና እስራኤል መካከል የሚደረጉ የወጪና ገቢ ንግዶች መቆማቸውን አንካራ አስታውቃለች
በ2023 ቱርክና እስራኤል መካከል የነበረው የንግድ ልውውጥ 6.8 ቢሊዮን ዶላር ነበር
ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ማቋረጧን አስታወቀች።
ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ያቋረጠችው በጋዛ እየተባባሰ ከመጣው የሰብዓዉ ሁኔታ ጋር ተያይዞ እንደሆነ የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የቱርክ የንግድ ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ፤ ከቱርክ ወደ እስራኤል እንዲሁም ከእስራኤል ወደ ቱርክ የሚደረጉ ሁሉም አይነት የገቢና ወጪ ንግዶች ሙሉ በሙሉ ተቋርጠዋል ብሏል።
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች