
በቱርክና እስራኤል መካከል የሚደረጉ የወጪና ገቢ ንግዶች መቆማቸውን አንካራ አስታውቃለች
በ2023 ቱርክና እስራኤል መካከል የነበረው የንግድ ልውውጥ 6.8 ቢሊዮን ዶላር ነበር
ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ማቋረጧን አስታወቀች።
ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ያቋረጠችው በጋዛ እየተባባሰ ከመጣው የሰብዓዉ ሁኔታ ጋር ተያይዞ እንደሆነ የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የቱርክ የንግድ ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ፤ ከቱርክ ወደ እስራኤል እንዲሁም ከእስራኤል ወደ ቱርክ የሚደረጉ ሁሉም አይነት የገቢና ወጪ ንግዶች ሙሉ በሙሉ ተቋርጠዋል ብሏል።
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።