መጋቢት 14፣ 2017 በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ እና የብር ሜዳሊያ አገኘች።
በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ እና ድርቤ ወልተጂ 1ኛ እና 2ኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቅቀዋል።
አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ3:54.86 ሰዓት 1ኛ፣ አትሌት ድርቤ ወልተጂ በ3:59:30 ሰዓት 2ኛ በመውጣት ውድድሩን ማጠናቀቅ ችለዋል።
More Stories
ትዕግስት አሰፋ በዓለም አቀፉ የድንቃ ድንቅ መዝገብ እውቅና ተሰጣት
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ