የሥራ አመራር ቦርዱ በ2ኛ መደበኛ ስብሰባ የተቀመጡትን ዉሳኔዎች አፈጻጸም በዝርዝር በመገምገምና አስተያየት በመስጠት በዕለቱ በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ቦርዱ በዛሬ ዉሎ በመጀመሪያ አጀንዳነት የተወያየዉ የሚዲያ ኔትወርኩ ተቋማዊ መዋቅር፣የሥራ መደቦች ተፈላጊ ችሎታና የሥራ ደረጃ ላይ የቀረበዉ ጥናት ተወያይቶ አጽድቋል።
ቦርዱ በሁለተኛ አጀንዳነት የመከረዉ የተቋሙን የሰዉ ኃይል ማሟላትን በተመለከተም ኢንዱስትሪዉ የሚፈልገዉን ዕዉቀት ባገናዘበ ና ህብረ ብሄራዊነትን ባከተተ መልኩ በጥንቃቄ እንዲፈጽም ወስኗል።
የሚዲያ ኔትወርኩ በሦሥተኛው አጀንዳነት የተወያዩ የሚዲያ ኔትወርኩ መሪ ሀሳብ(Motto)፣አርማና ሌሎች ተያያይዥ ጉዳዮችና በቀጣይ መሰራት ያለባቸዉ ላይ ተወይይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።
ክልል መ/ኮ/ጉ/ቢሮ
More Stories
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግስት ያደሩ በርካታ የልማት ጥያቄዎችን ከመፍታት ባሻገር አዳዲሶቹን ጀምሮ በማጠናቀቅ የሕዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ።