የሥራ አመራር ቦርዱ በ2ኛ መደበኛ ስብሰባ የተቀመጡትን ዉሳኔዎች አፈጻጸም በዝርዝር በመገምገምና አስተያየት በመስጠት በዕለቱ በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ቦርዱ በዛሬ ዉሎ በመጀመሪያ አጀንዳነት የተወያየዉ የሚዲያ ኔትወርኩ ተቋማዊ መዋቅር፣የሥራ መደቦች ተፈላጊ ችሎታና የሥራ ደረጃ ላይ የቀረበዉ ጥናት ተወያይቶ አጽድቋል።
ቦርዱ በሁለተኛ አጀንዳነት የመከረዉ የተቋሙን የሰዉ ኃይል ማሟላትን በተመለከተም ኢንዱስትሪዉ የሚፈልገዉን ዕዉቀት ባገናዘበ ና ህብረ ብሄራዊነትን ባከተተ መልኩ በጥንቃቄ እንዲፈጽም ወስኗል።
የሚዲያ ኔትወርኩ በሦሥተኛው አጀንዳነት የተወያዩ የሚዲያ ኔትወርኩ መሪ ሀሳብ(Motto)፣አርማና ሌሎች ተያያይዥ ጉዳዮችና በቀጣይ መሰራት ያለባቸዉ ላይ ተወይይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።
ክልል መ/ኮ/ጉ/ቢሮ
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።