የሥራ አመራር ቦርዱ በ2ኛ መደበኛ ስብሰባ የተቀመጡትን ዉሳኔዎች አፈጻጸም በዝርዝር በመገምገምና አስተያየት በመስጠት በዕለቱ በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ቦርዱ በዛሬ ዉሎ በመጀመሪያ አጀንዳነት የተወያየዉ የሚዲያ ኔትወርኩ ተቋማዊ መዋቅር፣የሥራ መደቦች ተፈላጊ ችሎታና የሥራ ደረጃ ላይ የቀረበዉ ጥናት ተወያይቶ አጽድቋል።
ቦርዱ በሁለተኛ አጀንዳነት የመከረዉ የተቋሙን የሰዉ ኃይል ማሟላትን በተመለከተም ኢንዱስትሪዉ የሚፈልገዉን ዕዉቀት ባገናዘበ ና ህብረ ብሄራዊነትን ባከተተ መልኩ በጥንቃቄ እንዲፈጽም ወስኗል።
የሚዲያ ኔትወርኩ በሦሥተኛው አጀንዳነት የተወያዩ የሚዲያ ኔትወርኩ መሪ ሀሳብ(Motto)፣አርማና ሌሎች ተያያይዥ ጉዳዮችና በቀጣይ መሰራት ያለባቸዉ ላይ ተወይይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።
ክልል መ/ኮ/ጉ/ቢሮ
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች