ርዕሰ መሥተዳድሩ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መከበሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እንዳለውም አንስተዋል፡፡ 32 ብሔረሰቦችን አቅፎ የያዘው ክልሉ የብልፅግና ትሩፋት ማሳያ፣ የጥበብ መፍለቂያ እንዲሁም የሰላም እና የመቻቻል ተምሳሌት መሆኑንም አስታውቃል፡፡ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለሕብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ በአርባምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡፡
ኢትዮጵያ ዓለም የሚቀናበት ባህል እና ወግ ባለቤት መሆኗን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ተናግረዋል፡፡

More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ