ዛሬ የሀገራችን የሉዓላዊነት የክብር ከፍታ ሳይዛነፍ እንዲጠበቅ ላደረጉ ዜጎች ከፍ ያለ ክብር ለመስጠት በተዘጋጀ ኤግዚቢሽንና የፓናል ውይይት ተገኝተናል፡፡
ይህ ቀን የትናንት መስዋዕትነትን መዘከሪያ ብቻ ሳይሆን ዛሬ ላለችውና ነገ ፀንታ ለምትኖረው ኢትዮጵያም ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስከበር ለሚተጉ ዜጎች ጭምር የተሰናዳ መዘክር ነው።
የዚህ ትውልድ አባል የሆን እኛ፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ሲሉ ዋጋ የከፈሉ ውድ ኢትዮጵያውያን ዕዳ አለብን፡፡
በመሆኑም ይህንን ዕዳ ዘመኑ በሚጠይቀው ልክ ለመክፈልና የተረከብነውን አደራ ለመወጣት ቁርጠኝነታችንን በተግባር ማሳየት ይገባናል፡፡“
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
More Stories
በቴፒ ከተማ ተቋቁሞ አገልግሎት እየሰጠ ያለው የመሶብ አንድ ማዕከል ከእንግልትና ከምልልስ እንደታደጋቸው ተገልጋዮች ተናገሩ
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ተባለ