ዛሬ የሀገራችን የሉዓላዊነት የክብር ከፍታ ሳይዛነፍ እንዲጠበቅ ላደረጉ ዜጎች ከፍ ያለ ክብር ለመስጠት በተዘጋጀ ኤግዚቢሽንና የፓናል ውይይት ተገኝተናል፡፡
ይህ ቀን የትናንት መስዋዕትነትን መዘከሪያ ብቻ ሳይሆን ዛሬ ላለችውና ነገ ፀንታ ለምትኖረው ኢትዮጵያም ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስከበር ለሚተጉ ዜጎች ጭምር የተሰናዳ መዘክር ነው።
የዚህ ትውልድ አባል የሆን እኛ፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ሲሉ ዋጋ የከፈሉ ውድ ኢትዮጵያውያን ዕዳ አለብን፡፡
በመሆኑም ይህንን ዕዳ ዘመኑ በሚጠይቀው ልክ ለመክፈልና የተረከብነውን አደራ ለመወጣት ቁርጠኝነታችንን በተግባር ማሳየት ይገባናል፡፡“
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።